መላእክት
- Details
- 5247
ቀሲስ ሕብረት የሺጥላ፣ በስብከታቸው ከዚህ በታች ያሉትን እና ሌሎች ጥያቄዎችን ያብራራሉ፤ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ (link ) በመጫን ስብከቱን ያድምጡ።
- የመላእክት አፈጣጠር
- የመላእክት ቁጥር ሰንት ነው?
- መላእክት ሰራቸው ምንድን ነው ?
- ማማለድ ምን ማለት ነው
በዚህ ክፍል የዚህን አብነት ትምህርት ቤት እንቅስቃሴ የሚያሳዩ መጣጥፎችንና ፎቶዎችን እናጋራለን። በዚህ አብነት ትምህርት ቤት በርካታ ስራዎች የተሰሩ ዚሆን፣ በየጊዜው ወንድሞች ያጋሩንን እናካፍላችኋለን።
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ።
የምርቃት ጥሪ ለሁላችሁም።
Write comment (9 Comments)ጤና ይስጥልን ተወዳጆች!
በአለፈው ሳምንት ነቅዐ-ሕይወት አብነት ትምህርት ቤትን ለመጎብኘት እድሉ ገጥሞን ነበር።በእዚህም ቆይታችን የሚከተሉትን መልካም ተስፋዎችን አይተን ተመልሰናል።
1. ጉባኤ ቤቱ ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ በመጻሕፍት ትርጓሜ ሲያስተምራቸው የነበሩትን ሃያ ስምንት ደቀመዛሙርት እግዚአብሔር ቢፈቅድ የካቲት አስር ለማስመረቅ ቀን ተቆርጧል።
ሰላም ጤና ይስጥልን ቸር አላችሁ?
ሰላመ እግዚአብሔር አይለያችሁ?
ጉባኤ ቤታችሁ ወለህ ከጊዜ ወደጊዜ አዳዲስ ነገሮች እየፈጠረ ለሰው የቆመ ትልቅ የርዕይ ባለቤት መሆኑንን እያሳየ ይገኛል፡፡
ደግሞ ምን ተገኘ? የሚል ካለ
ተወዳጆች እንደምን አላችሁ?
እንኳን አደረሳችሁ!
ለምን አትሉም?
እሺ ለምን?
መጋቤ ምእመናን እና ወላዴ ሊቃውንት የሆነው የወለህ ነቅዐ ሕይወት ጉባኤ ቤት የልደት በዓል ነዋ!አሁን አራተኛ ዓመቱ ነው ይህ ጉባኤ ከተወለደ አራተኛ ዓመቱን እያከበረ ይገኛል በዚህ በልደቱ በዓልም የልደቴ እንዳትቀሩ ብሎ ከቤተ ክህነት ሠራተኛ እስከ መንግሥት ሠራተኛ እና መንፈሳውያን ማኅበራት ድረስ ለግለሰቦች ሳይቀር የጥሪ ደብዳቤ አድርሷል፡፡
አቤላክ ባኮስ,
ተወዳጆች እንደምን አላችሁ?
አንድ በኅብረት ማየት ያለብን ነገር ማቅረብ ፈልጌ ነው አንዳንድ አሳብ እንድታጋሩ ተዘጋጁ፡፡
ወለህ ነቅዐ ሕይወት ጉባኤ ቤት ከተመሠረተበት ዕለትና ሰዓት ጀምሮ አከባቢያዊ ፈተና ቢጋረጥበትም የተመሠረተበትን ዓላማ ለማሳካት ሐዋርያዊ እንቅስቃሴውን በከተማም ሆነ በገጠር እያፋጠነ ይገኛል፡፡
ለዚህም ብዙ የአገልግሎቱ ደጋፊ ምእመናን ያሉት መሆን እየቻለ ነው፡፡
ተወዳጆች ሆይ
እንኳን ለወለህ ነቅዐ ሕይወት ጉባኤ ቤት 3ኛ የምሥረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ?
ይህ ቀላል አይደለም
ሁለቱን ዓመታት እንደጸሎተ ሐሙስ ቅዳሴ በውስጥ ቢያከብርም ማለትም
1ኛውን ዓመት በደቀመዛሙርቱ ብቻ ሲያከብር
2ኛውን ዓመት ደግሞ ከሰቆጣ እና ከአከባቢው የማኅበራትና የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ተወካዮችን እስከ ጉባኤ ቤቱ ጠርቶ ለማክበር ሞክሯል
ሰላም ጤና ይስጥልን ተወዳጆች
ይህ በምስሉ የምትመለከቱት የህፃናት ፎቶ በወለህ ነቅዐ ሕይወት የአራቱ ጉባኤያት ትምህርት ቤት የሚማሩት በዕድሜና በሕይወት በእውቀት በሳል የሆኑት አባታችን አባ ገብረ አምላክ በጉባኤ መኖርን መንፈሳዊ ተጋድሎ አድርገው የያዙ ሲሆን በተጨማሪም የአከባቢውን ህፃናት:-
ፊደል
ንባብ
ቁጥር
ምሥጢረ ሥላሴ
ሥርዓተ ቅዳሴ
ሥነ ምግባር ሌላውንም እያስተማሩ እንደሆነ የሚያሳይ ነው፡፡
ቀሲስ ሕብረት የሺጥላ፣ በስብከታቸው ከዚህ በታች ያሉትን እና ሌሎች ጥያቄዎችን ያብራራሉ፤ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ (link ) በመጫን ስብከቱን ያድምጡ።
(ኦሪት ዘፍጥረት ም.22 ቁ. 1.)
ከነዚህ ነገሮች ቦኃላ እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው። እንዲህም አለው። አብርሃም ሆይ። አብርሃምም፣ እንሆ አለሁ አለ። የምትወደውን አንድ ልጅህን ይሥሀቅን ይዘህ ወደሞርያም ምድር ኺድ እኔም በምነግርህ ባንድ ተራራ ላይ በዚያ ምሥዋዕት አድርገህ ሠዋው አለ። አብርሃምም በማለዳ ተነሥቶ አህያውን ጫነ፣ ሁለቱንም ሎሌዎቹንና ልጁን ይስሐቅን ከርሱ ጋር ወሰደ፣ እንጨትንም ለመሥዋዕት ሰነጠቀ ተነስቶም እግዚአብሔር ወዳለው ቦታ ሄደ። (ኦሪት ዘፍጥረት ም.22 ቁ. 1.)
ከዚህ ኃይለቃል...
ማቴዎስወንጌል ም. 4 ቁ - 1
ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥ 2 አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ። 3 ፈታኝም ቀርቦ። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው። 4 እርሱም መልሶ። ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው። ማቴዎስወንጌል ም. 4 ቁ - 1
ከዚህ ኃይለቃል በመነሳት ቀሲስ ሕብረት...
"እንሆ የእህትሽ የሰዶም ኀጢአት ይህ ነበረ። ትዕቢት ፣ እንጀራን መጥገብ ፣ መዝለልና ሥራ ምፍታት በርሷና በሴቶች ልጆቿ ነበረ ፣ የችግረኛውንና የድሃውንም እጅ አላጸናችም። " ሕዝቃኤል 16 ቁጥር 42
ቀሲስሕብረትየሺጥላ፣ ከዚህ ኃይለቃል በመነሳት፣በስብከታቸውከዚህበታችያሉትንእናሌሎችጥያቄዎችን...
በመከራ ላሉ የተሰጠ የተስፋ መልእክት።
{youtube}https://youtu.be/ss8oae-j8lQ{/youtube}
{youtube}https://www.youtube.com/watch?v=ss8oae-j8lQ{/youtube}