ዘወትር ጸሎት
- Details
- 3383
ሉቃስ ወንጌል ም። 18 ቁ። 1 __6
1ሳይታክቱ ዘወትር ሊጸልዩ እንዲገባቸው የሚል ምሳሌ ነገራቸው፤ 2እንዲህ ሲል፤ “በአንዲት ከተማ እግዚአብሔርን የማይፈራ ሰውንም የማያፍር አንድ ዳኛ ነበረ። 3በዚያችው ከተማ አንዲት መበለት ነበረች፤ ወደ እርሱም እየመጣች፣ ‘ከባላጋራዬ ፍረድልኝ’ ትለው ነበር። 4 አያሌ ቀንም አልወደደም ፤ ከዚህ በኋላ ግን በልቡ፤ ‘ምንም እግዚአብሔርን ባልፈራ፣ ሰውንም ባላፍር፣ 5ይህች መበለት ስለምታደክመኝ፣ ሁልጊዜም እየመጣች እንዳታውከኝ እፈርድላታለሁ አለ።’ 6ጌታም አለ፤ “ዓመፀኛው ዳኛ
...